ውክፔዲያ
amwiki
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8B%E1%8A%93%E1%8B%8D_%E1%8C%88%E1%8C%BD
MediaWiki 1.47.0-wmf.1
first-letter
ፋይል
ልዩ
ውይይት
አባል
አባል ውይይት
ውክፔዲያ
ውክፔዲያ ውይይት
ስዕል
ስዕል ውይይት
መልዕክት
መልዕክት ውይይት
መለጠፊያ
መለጠፊያ ውይይት
እርዳታ
እርዳታ ውይይት
መደብ
መደብ ውይይት
በር
በር ውይይት
TimedText
TimedText talk
ሞጁል
ሞጁል ውይይት
Event
Event talk
መጽሐፈ ሄኖክ
0
9743
392077
391494
2026-05-13T04:43:02Z
~2026-28748-44
58550
392077
wikitext
text/x-wiki
'''መጽሐፈ ሄኖክ''' ጥንት የተጻፈ የ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] [[ዲዩትሮካኖኒካል]] መጽሓፍ ነው።
በተጨማሪም ሄኖክ ወደ ሰማያት ተወስዶ የሰማይ ቦታዎችን ያሳዩታል። ከዚህ በላይ ስለ [[እግዚአብሔር መንግሥት]] ብዙ ይነበያል፤ ያኔ ጻድቃን ሺ ልጆችን ይወልዳሉና በሰላም በደስታ እንደሚኖሩ የሚል ትንቢት ነው። በዚህ መሠረት የ[[መሢህ]]፣ [[የሙታን ትንሣኤ]] እና የ[[ዕለተ ደይን]] ትንቢቶች መጀመርያ ከሄኖክ ወይም ከ[[አዳም]] ዘመን ጀምሮ ተገለጹ።
መጽሐፉ በሙላቱ የታወቀው በግዕዙ ትርጉም ሲሆን፣ የተጻፈበት ቋንቋ፡ በተለይም በ[[ኢትዮጵያ]] መምህራን ዘንድ፡ ግዕዝ መሆኑ ይታመናል። ከዚህም ውጭ የመፅሀፉ ፍርስራሽ ብራና ቅጂዎች እስራኤል በሚገኘው በ[[ሙት ባሕር ብራናዎች]] (በ[[ቁምራን]] ዋሾች) ውስጥ በ[[አረማይስጥ]] ቋንቋ በ1950ዎቹ ተገኝቷል። ይህ መፅሀፍ በምዕራባውያን ምሁራንና ሊቃውንት ዘንድ መጀመርያ የተቀነባበረበት ልሳን ግዕዝ ሳይሆን አረማይስጥ ነው ተብሎ ይታመናል። ከዚህም በላይ አንዳንድ የ[[ግሪክኛ]] ወይም የ[[ሮማይስጥ]] ምንባቦች በከፊል ተርፈዋል።
== ምሳሌ ==
ለምስጋና የሚተጉ የከበሩ የመላእክት ስማችው ይህ ነው።
ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ዑርኤል]] በመብረቅ በነጐድጓድ የተሾመ ነው።
በሰው ቁስል የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ሩፋኤል]] ነው።
ዲያብሎስን የሚበቀለው አጋንንትንም የሚበቀላችው ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ራጉኤል]] ነው።
ለሰው ባደረገው በጎነት ላይ ለሕዝቡ ታዛዥ ነውና ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ሚካኤል]] ነው።
አእምሯቸውን ባጡ ሰዎችም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሠረቃኤል ነው።
በባቦች ላይ በጎነትም ባሉ ጻድቃን ላይ በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ገብርኤል (መልዐክ)|ገብርኤል]] ነው። -- [[ሄኖክ]] 6፡1-7
== የይሁዳ መልእክት ==
[[የይሁዳ መልእክት]]፡
፡1፡14-15 ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ። እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።
== መጽሐፉን ለማንበብ ==
[[ስዕል:3-apoch-3-cr.pdf|thumb|left|300px| የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [http://am.wikipedia.org/w/index.php?title=%E1%88%B5%E1%8B%95%E1%88%8D:3-apoch-3-cr.pdf&page=4] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች ማንበብ ይችላላሉ|page=4]]
*[http://www.tau.ac.il/~hacohen/Henoch/Henoch%201.html መጽሐፈ ሄኖክ]
*[http://www.tau.ac.il/~hacohen/Henoch/Henochp%201.html መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ (ሌላ ዕትም)]
*[http://www.good-amharic-books.com/library?id=1475 መጽሐፈ ሄኖክ - ከጥንት አባቶቻችን ሲወርድ ሲዋረድ የተቀበልነው የአንድምታ ትርጓሜ] {{Wayback|url=http://www.good-amharic-books.com/library?id=1475 |date=20220706080153 }} - ኢ.ኦ.ተ.ቤ.
<references/>
{{መዋቅር}}
[[መደብ:አዋልድ መጻሕፍት]]
[[መደብ:ግዕዝ]]
[[መደብ:ትንቢት]]
2jvk4z1gj8v3sr55ruz6cyxv325zqbs
392079
392077
2026-05-13T10:36:32Z
~2026-21927-06
58037
አንድ ለውጥ [[Special:Diff/392077|392077]] ከ[[Special:Contributions/~2026-28748-44|~2026-28748-44]] ([[User talk:~2026-28748-44|ውይይት]]) ገለበጠ
392079
wikitext
text/x-wiki
'''መጽሐፈ ሄኖክ''' ጥንት የተጻፈ የ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] [[ዲዩትሮካኖኒካል]] መጽሓፍ ነው። በ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን]] እምነት ዘንድ ይህም በሰዎች ቃላት በ[[ግዕዝ]] በ[[ያሮድ]] ልጅ በ[[ሄኖክ]] ከ[[ማየ አይህ]] አስቀድሞ ተጽፎ ነበር ነገር ግን በፕሮቴስታንት አለ።
በመጽሓፉ [[ሄኖክ]] ከእግዚአብሔር ብዙ ራዕዮች ሲያይ ይናገራል። [[ደቂቀ ሴት]] (ትጉሃን) በአመጻቸው ጽናት ከ[[ቃየል]] ልጆች ጋራ አብረው እንዲዋሀዱ ከደብረ ቅዱስ በወረዱበት ጊዜ ሄኖክ እንደ ገሠጻቸው ይላል። የከለሱት ልጆቻቸውም በቁመት አብልጠው ረጃጅሞች እንደተባሉ እነዚህም አባቶቻቸውንና ምድሪቱን እንደ በደሉ ይላል። በሠሩት እጅግ ክፉ ሥራ ምክንያት የጥፋት ውኃ እንደሚደርሰባቸው ፈጽሞም እንደሚያሰምጣቸው የሚል የ[[ትንቢት]]ም መጽሓፍ ነው። ይህም ትንቢት [[ኖህ]] በኖረበት ዘመን የተፈጸመ እንደነበረ የሚያምኑ ኣሉ።
በተጨማሪም ሄኖክ ወደ ሰማያት ተወስዶ የሰማይ ቦታዎችን ያሳዩታል። ከዚህ በላይ ስለ [[እግዚአብሔር መንግሥት]] ብዙ ይነበያል፤ ያኔ ጻድቃን ሺ ልጆችን ይወልዳሉና በሰላም በደስታ እንደሚኖሩ የሚል ትንቢት ነው። በዚህ መሠረት የ[[መሢህ]]፣ [[የሙታን ትንሣኤ]] እና የ[[ዕለተ ደይን]] ትንቢቶች መጀመርያ ከሄኖክ ወይም ከ[[አዳም]] ዘመን ጀምሮ ተገለጹ።
መጽሐፉ በሙላቱ የታወቀው በግዕዙ ትርጉም ሲሆን፣ የተጻፈበት ቋንቋ፡ በተለይም በ[[ኢትዮጵያ]] መምህራን ዘንድ፡ ግዕዝ መሆኑ ይታመናል። ከዚህም ውጭ የመፅሀፉ ፍርስራሽ ብራና ቅጂዎች እስራኤል በሚገኘው በ[[ሙት ባሕር ብራናዎች]] (በ[[ቁምራን]] ዋሾች) ውስጥ በ[[አረማይስጥ]] ቋንቋ በ1950ዎቹ ተገኝቷል። ይህ መፅሀፍ በምዕራባውያን ምሁራንና ሊቃውንት ዘንድ መጀመርያ የተቀነባበረበት ልሳን ግዕዝ ሳይሆን አረማይስጥ ነው ተብሎ ይታመናል። ከዚህም በላይ አንዳንድ የ[[ግሪክኛ]] ወይም የ[[ሮማይስጥ]] ምንባቦች በከፊል ተርፈዋል።
== ምሳሌ ==
ለምስጋና የሚተጉ የከበሩ የመላእክት ስማችው ይህ ነው።
ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ዑርኤል]] በመብረቅ በነጐድጓድ የተሾመ ነው።
በሰው ቁስል የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ሩፋኤል]] ነው።
ዲያብሎስን የሚበቀለው አጋንንትንም የሚበቀላችው ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ቅዱስ ራጉኤል]] ነው።
ለሰው ባደረገው በጎነት ላይ ለሕዝቡ ታዛዥ ነውና ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ሚካኤል]] ነው።
አእምሯቸውን ባጡ ሰዎችም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሠረቃኤል ነው።
በባቦች ላይ በጎነትም ባሉ ጻድቃን ላይ በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ [[ገብርኤል (መልዐክ)|ገብርኤል]] ነው። -- [[ሄኖክ]] 6፡1-7
== የይሁዳ መልእክት ==
[[የይሁዳ መልእክት]]፡
፡1፡14-15 ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ። እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።
== መጽሐፉን ለማንበብ ==
[[ስዕል:3-apoch-3-cr.pdf|thumb|left|300px| የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [http://am.wikipedia.org/w/index.php?title=%E1%88%B5%E1%8B%95%E1%88%8D:3-apoch-3-cr.pdf&page=4] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች ማንበብ ይችላላሉ|page=4]]
*[http://www.tau.ac.il/~hacohen/Henoch/Henoch%201.html መጽሐፈ ሄኖክ]
*[http://www.tau.ac.il/~hacohen/Henoch/Henochp%201.html መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ (ሌላ ዕትም)]
*[http://www.good-amharic-books.com/library?id=1475 መጽሐፈ ሄኖክ - ከጥንት አባቶቻችን ሲወርድ ሲዋረድ የተቀበልነው የአንድምታ ትርጓሜ] {{Wayback|url=http://www.good-amharic-books.com/library?id=1475 |date=20220706080153 }} - ኢ.ኦ.ተ.ቤ.
<references/>
{{መዋቅር}}
[[መደብ:አዋልድ መጻሕፍት]]
[[መደብ:ግዕዝ]]
[[መደብ:ትንቢት]]
qtzqmnauvop81xynph1s9tjjw0m1dad
ሞአመር ጋዳፊ
0
46251
392078
332685
2026-05-13T06:02:07Z
Dagio lol
55597
392078
wikitext
text/x-wiki
[[ስዕል:Muammar al-Gaddafi at the AU summit.jpg|thumbnail]]
'''ሙዓመር ቃዳፊ''' (በ[[ዐረብኛ|ዓረብኛ]]: مُعمّر محمد أبو منيار القذّافي ፣ ሙዓማር ሙሐማድ አቡ ምኛር አልቃዳፊ) ከ1964 ዓ.ም. እስከ 2004 ዓ.ም. የ[[ሊቢያ]] አገር መሪ ነበር።
{{መዋቅር-ሰዎች}}
{{መዋቅር-ታሪክ}}
[[መደብ:ሊቢያ]]
[[መደብ:የአፍሪካ መሪዎች]]
nxbcpx23ae1busb9o5owjxfv2546qnx