መስከረም 4
	  
	    From Wikipedia
	    
	    	    	    
	    መስከረም 4 ቀን
- 1534 - ሳንቲያጎ ቺሌ በኗሪ አርበኞች ጠፋ።
- 1602 - የስፓንያ ከተማ ቫሌንሲያ ሞሪስቾዎችን (አረብ ክርስቲያን) ሁሉ አባረራቸው።
- 1676 - የአውሮፓ ሠራዊት በቪኤና ውግያ ቱርኮችን አሸነፉ።
- 1894 - የአሜሪካ ፕሬዚዳን መኪንሊ ተተኩሰው ሲሞቱ ቴዮዶር ሮዝቬልት ፕሬዚዳን ሆኑ።
- 1953 - "ኦፐክ" - የዘይት አስወጪ አገሮች ድርጅት - ተመሰረተ።