From Wikipedia
	    
	    	    	    
	    ኢትዮጲስ በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ አክሱም ከተማ የመሠረተው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ነበር[1]። በዚህ መሠረት በኢትዮጵያ የሚኖሩት ኩሺቲክ ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ 'ኢትዮጵያ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል።
- ↑ Stuart Munro-Hay, "Aksumawi," in von Uhlig, Siegbert, Encyclopaedia Aethiopica:A-C (Weissbaden: Harrowitz, 2003), p.186.
-